14/03/2026
የአዲስ አበባ ሆቴልና ቱሪዝም ባለሙያዎች ማህበር በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጋሞ ዞን በተለያዩ አካባቢዎች በተከሰተው የመሬት መንሸራተት እና የጎርፍ አደጋ በወገኖቻችን ላይ በደረሰው ጉዳት የተሰማንን ጥልቅ ሀዘን እንገልፃለን።
በአደጋው ለተጎዱ ቤተሰቦች፣ ለወዳጅ ዘመዶቻቸውና ለመላው የክልሉ ህዝብ ልባዊ መጽናናትን እመኛለሁ።