Agatal Mudulle Waydal lem Naydada

Agatal Mudulle Waydal lem Naydada Ikcinamay baxsi yanim ixig

15/06/2026

እረ በመኪና አደጋ ኢትዮጵያውያን ወገኖቻችን አለቁ! መፍትሄው ምንድን ነው? አረ ይሄ ነገር ስር እየሰደደ ነው!

ከትራፊክ አደጋ መበራከት ጋር ተያይዞ አሳሳቢነቱ በጨመረበት በዚህ ወቅት፣ በደሴ እና ኮምቦልቻ ከተሞች መካከል በሚገኘው የሐረጎ መንገድ ላይ በዛሬው ዕለት እጅግ ዘግናኝ የትራፊክ አደጋ መከሰቱን ፖሊስ አስታውቋል።

ከደሴ ከተማ ተነስቶ ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ የነበረ አንድ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶቡስ፣ ዛሬ ሰኔ 8 ቀን 2018 ዓ.ም ማለዳ ላይ በተለምዶ ሐረጎ እየተባለ በሚጠራው አስቸጋሪ ስፍራ ላይ ቁልቁል ተከስክሷል።

ተሽከርካሪው በግምት 100 ሜትር ጥልቀት ወዳለው ገደል መግባቱን የገለጹት የጸጥታ አካላት፣ በአደጋው ሳቢያ እስካሁን የ28 ሰዎች ሕይወት ማለፉን አረጋግጠዋል።

ከዚህም በተጨማሪ በርካታ መንገደኞች ላይ ቀላል እና ከባድ የአካል ጉዳት የደረሰ ሲሆን፣ በአሁኑ ሰዓት በሕይወት የተረፉትን ተጎጂዎች ወደ ሕክምና ተቋማት ለማድረስና አስቸኳይ ሕክምና እንዲያገኙ ለማድረግ ከፍተኛ ርብርብ እየተደረገ ይገኛል።

ፖሊስ በአሁኑ ወቅት የአደጋውን መንስኤ በዝርዝር በመጣራት ላይ እንደሚገኝ የገለጸ ሲሆን፣ መሰል አደጋዎችን ለመግታት አሽከርካሪዎችም ሆኑ የሚመለከታቸው አካላት ጥብቅ ጥንቃቄ ሊያደርጉ እንደሚገባ መልዕክቶች እየተላለፉ ነው።

ለተጎጂ ቤተሰቦች እና ወገኖቻችን
በሙሉ መጽናናትን እንመኛለን።

📷አሚኮ፦ ሳሙኤል ኪሮስ

ጉርሻ Page

🌴🌴🌴

14/06/2026
ሰበር መረጃ !!ኢራን የዛሬውን የሊባኖስ የቦንብ ጥቃት ተከትሎ በእስራኤል ላይ አፀፋዊ ጥቃት ልትሰነዝር ነው።ከሰአታት በኋላ  የኢራን ሚሳኤሎች በመላው የእስራኤል  ከተሞች ላይ መዝነብ ይጀም...
14/06/2026

ሰበር መረጃ !!
ኢራን የዛሬውን የሊባኖስ የቦንብ ጥቃት ተከትሎ
በእስራኤል ላይ አፀፋዊ ጥቃት ልትሰነዝር ነው።

ከሰአታት በኋላ የኢራን ሚሳኤሎች በመላው የእስራኤል ከተሞች ላይ መዝነብ ይጀምራሉ ሲሉ የኢራን የዜና አውታሮች ዘግበዋል።

11/06/2026
11/06/2026


Address

Afar Region
Addis Ababa

Telephone

+251921339861

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Agatal Mudulle Waydal lem Naydada posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share

Category