06/09/2026
ከቆሻሻ ወደ ሀብት! ♻️
ደርቅ ቆሻሻን በመልሶ መጠቀም አካባቢያችንን እንጠብቃለን፤ ፈጠራን እና ኢኮኖሚያዊ እድልንም እናሳድጋለን።
2. ፈጠራ ቆሻሻን ወደ ምርት! 🌱
ቆሻሻን ከምንጩ ለይተን በመልሶ መጠቀም፣ ፅዱና ዘላቂ ከተማን እንገነባለን።
3. ጳጉሜ 1 — የእመርታ ቀን! 🌾
በፈጠራ ቆሻሻን ወደ ሀብት፣ ሀብትን ወደ ልማት እንቀይራለን።
4. ደርቅ ቆሻሻ ችግር ብቻ አይደለም!
በተገቢው አጠቃቀም የስራ፣ የፈጠራና የኢኮኖሚ እድል ነው።
5. የኢትዮጵያ ማንሰራራት 🇪🇹
ንፁህ አካባቢ፣ ፈጠራ እና ምርታማነት—በጋራ ወደ ዘላቂ ልማትና ብልፅግና!
#ጳጉሜ #ልደታ