Aysha ahmed

Aysha ahmed Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Aysha ahmed, Grocers, Dire Dawa.

05/08/2026
05/08/2026
05/08/2026
05/08/2026
05/08/2026

በክልሉ የገበያ የክትትልና ቁጥጥር ስራዎች በማጠናከር እና አቅርቦት እንዲጎለብት በማድረግ የኑሮ ጫናን ለማቃለል በትኩረት ይሰራል- ሸሪፍ ሙሜ

በክልሉ በተያዘው የበጀት ዓመት የገበያ የክትትልና ቁጥጥር ስራዎች በማጠናከር እንዲሁም የግብርናና ኢንዱስትሪ ምርቶች አቅርቦትን እንዲሻሻል በማድረግ የኑሮ ጫናን ለማቃለል በትኩረት እንደሚሰራ የሐረሪ ክልል ንግድ ልማት ኤጀንሲ አስታውቋል።

የሐረሪ ክልል ንግድ ልማት ኤጀንሲ ኃላፊ አቶ ሸሪፍ ሙሜ በበጀት አመቱ በሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት ላይ
መግለጫ ሰጥተዋል።

በመግለጫቸውም በያዝነው የበጀት አመት በክልሉ የኑሮ ጫናን ለማቃለል የሚያስችሉ ስራዎች በተጠናከረ መልኩ ይከናወናሉ ብለዋል።

በተለይም የገበያ የክትትልና ቁጥጥር ስራዎች በማጠናከር የግብርናና ኢንዱስትሪ ምርቶች አቅርቦት እንዲሻሻል የማድረግ ስራዎች የላቀ ትኩረት ይሰጣል ብለዋል።

ሸማቹን ማህበረሰብ ለአላስፈላጊ ወጪና ለእንግልት የሚዳርጉ ሰው ሰራሽ የዋጋ ጭማሪዎች የሚያደርጉ ነገዴዎች ተጠያቂ እንዲሆኑ የማድረግ ስራ ይሰራል ነው ያሉት።

ከዚህ በተጨማሪ ምርትን በመደበቅ፣ እንዲሁም ከባዕድ ነገር ጋር መቀላቀልና ሌሎች ችግሮች እንዲፈጠር ምክንያት የሆኑ ነጋዴዎች ላይም እየተደረገ የሚገኘው ክትትልና ቁጥጥር ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል።

የምርት አቅርቦትን በማሻሻል፣ የገበያ ሰንሰለት ማነቆዎችን በመፍታትና ህገ-ወጥ ንግድን የመቆጣጠር ስራዎችም ልዩ ትኩረት ተሰጥቶት እንደሚሰራ ጠቁመዋል።

የቅዳሜና እሁድ ገበያን በማጠናከር የአትክልትና ፍራፍሬ ምርቶችና የኢንዱስትሪ ውጤቶችን በቀጥታ ለሸማቹ በማቅረብ የኑሮ ጫናን ለማቃለል እንደሚሰራ ተናግረዋል።

ከዚህ ባሻገርም ቀልጣፋና ዘመናዊ የንግድ አሰራር መዘርጋት ሌላው ትኩረት የሚሰጠው ጉዳይ መሆኑን አስረድተዋል።

በመሆኑም ነጋዴው ማህበረሰብ ህዝቡን በቅንነት፣ በታማኝነት እንዲሁም ፍትሐዊ በሆነ ዋጋ ማገልገል እንዳለበት ያሳሰቡት አቶ ሸሪፍ ገበያው ሰላማዊና ሸማቹን ተጠቃሚ በሚያደርግ መልኩ እንዲከናወን ህዝቡ ድጋፉን እንዲያጠናክር ጠይቀዋል።

05/08/2026

Address

Dire Dawa

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Aysha ahmed posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Shortcuts

Share

Category