12/06/2024
🔥ትዉልድን የመግደል ዘመቻ የያዘዉ ፋኖ🔥
ሰሜን ጎጃም እና ምዕራብ ጎጃም ዞኖች ምንም የ6ኛም፣ 8ኛም፣ 12ኛም አያስፈትኑም፡፡ ምስራቅ ጎጃም የተወሰነ ያስፈትናል" ነበር ያሉት ኃላፊዋ፡፡ ምስራቅ ጎጃም ዞን ከ38,203 ተማሪዎች ውስጥ 431 ብቻ ናቸው ለፈተና የተቀመጡት‼️
የዚህ ሁሉ ጦስ የማን ነው?
#ፋኖጽንፈኛ
#ፋኖገዳይ
#ፋኖአክራሪ