13/08/2026
ህወሓት ለራሱ መች በቅቶ ነው ለአልቡርሀን የታጣቂ ድጋፍ የሚያደርገው?
ፅንፈኛው የህወሓት ቡድን ለራሱ መቆም አቅቶት እየተንገዳገደ በገንዘብ ለአልቡርሀን የሸጣቸው የትግራይ ወጣቶች በተደጋጋሚ ጊዜ የፈጥኖ ደራሹ ሀይል በሚወስደው እርምጃ እያለቁ ነው፡፡ የ70 መሪዎች ከአንድ ወር በፊት ሁሉም ስለመሞታቸው እናውቃለን፡፡ ዛሬም እንደዚሁ የፈጥኖ ደራሹ ሀይል የኩርሙክ ከተማን መልሶ በተቆጣጠረበት ጦርነት የህወሓት ታጣቂ በሙሉ አልቋል፡፡ ድሮ ለራሱ መች በአንድ እግሩ ቆሞ ነው ለሌላው ጥብቅና የሚቆመው?