14/06/2026
በኃይል ፍላጎትን የማስፈጸም አካሄድ እስካልተለወጠ ድረስ በፖለቲካችን ዉስጥ ሐቀኛ ለዉጥ ለማምጣት አይቻልም፡፡ ብልጽግናን ለማረጋገጥ የሚደረገዉ ጥረት ዋንኛዉ ደንቃራ በኃይል ስልጣንን ለማስጠበቅና ለመቆጣጠር የሚደረገዉ ጥረት ነዉ፡፡ ሥልጣን ሕጋዊና ሰላማዊ በሆነ መንገድ የሚገኝበትን መንገድ ካላጠናከርን በስተቀር፤ ፖለቲካችን ከአዙሪት ሊላቀቅ አይችልም፡፡
- የመደመር መንግሥት ገጽ 387
#መደመር #የመደመርመንግስት