Pageka rasmiga ah xafiiska mamulka dagmada lagahida

Pageka rasmiga ah xafiiska mamulka dagmada lagahida yes

02/10/2025
02/10/2025
02/10/2025
17/07/2025
11/04/2025

ዜና፡ #ህወሓት “ተቋማዊ ነጻነቴን ጠብቄ፣ ከጊዜያዊ አሰተዳደሩ ጋር ተደጋግፌ በጋራ እሰራለሁ” ሲል ገለጸ

የጊዜያዊ አስተዳደሩ ተልዕኮዎቹን ለማስፈጸም በሚያደርገው እንቅስቃሴ ህወሓት እንደ የጊዜያዊ አስተዳደሩ አካል በመሆን ተቋማዊ ነጻነቱን ጠብቆ ተደጋግፎ በጋራ ይሰራል ሲሉ ሊቀመንበሩ ደብረጺዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) ገለጹ።

ከፕሬዝዳንት ታደሰ ወረደ ጋር “ተባብረን እና ተደጋግፈን የጊዜያዊ አስተዳደሩ ተልዕኮዎችን በአጭር ጊዜ ለማሳካት ያለንን ዝግጁነት መግለጽ እንወዳለን” ሲሉ ሊቀመንበሩ ደብረጺዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) የፓርቲው ማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት የጊዜያዊ አስተዳደሩ ፕሬዝዳንት በመሆን ስራ ለጀመሩት ሌተናል ጀነራል ታደሰ ወረደ ትላንት ሚያዚያ 2 ቀን 2017 ዓ.ም ባዘጋጀው መድረክ ባደረጉት የመልካም ስራ ምኞት ንግግር አስታውቀዋል።

ፕሬዝዳንቱ ሌተናል ጀነራል ታደሰ ወረደ በበኩላቸው” ካለፉት ድክመቶቻችን ተምረን መደጋገፍ እና መተባበር ለቀጣይ ጉዟችን ወሳኝ ነው ሲሉ ገልጸዋል፤ ጊዜያዊ አስተዳደሩ በሚቀጥለው አንድ አመት የስራ ጊዜው ቅድሚያ ለሚሰጣቸው ጉዳዮች ቅድሚያ በመስጠት በየሶስት ወሩ ተከፋፍሎ የሚፈጸም የስራ መርሃ ግብር በማውጣት ይሰራል ብለዋል።
https://addisstandard.com/Amharic/?p=7563

11/04/2025

Address

0915203304
Jijiga

Telephone

+251915203304

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Pageka rasmiga ah xafiiska mamulka dagmada lagahida posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share

Category