Sagalee Qeerroo Badhaadhina Amboo

Sagalee Qeerroo Badhaadhina Amboo Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Sagalee Qeerroo Badhaadhina Amboo, Grocers, New York, NY.

08/22/2026
08/22/2026

“በመሳሪያ ምንግዜም ማሸነፍ አይቻልም” - ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርኣያ

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከ4,000 በላይ ተመካካሪዎችን በማሳተፍ ያካሄደውን ታሪካዊ መድረክ ሲያጠናቅቅ ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርአያ የሀገራችን ችግሮች ዘላቂ መፍትሄ ሊያገኙ የሚችሉት በጠረጴዛ ዙሪያ በሚደረግ ንግግር እንጂ በሃይል አለመሆኑን አስምረውበታል።

ፕሮፌሰር መስፍን "በመሳሪያ ምንጊዜም ማሸነፍ አይቻልም፤ ችግሮቻችን የሚፈቱት ከተነጋገርን እና ከተደማመጥን ብቻ ነው" በማለት ተሳታፊዎች ወደየአካባቢያቸው ሲመለሱ የሰላም አምባሳደር እንዲሆኑ አሳስበዋል።

መድረኩ የግለሰብ ወይም የቡድን ፍላጎት ሳይሆን የእኛነት እና የጋራነት ማሳያ መሆኑን የገለጹት ፕሮፌሰሩ፣ ምክክሩ ችግሮችን የመፍታት ጅማሬ እንጂ ማብቂያ አለመሆኑን ተናግረዋል።
በተጨማሪም "ከሀገሬ ምንጊዜም አልኮበልልም" በማለት ቀሪ እድሜያቸውን ለኢትዮጵያ ሰላም ግንባታ እንደሚሰጡ በግላቸው ቃል ገብተዋል።

የጉባኤ መጠናቀቅ የአዲስ ምዕራፍ ጅማሮ መሆኑን ፕሮፌሰር መስፍን በንግግራቸው ጠቁመዉ ተመካካሪዎች በቆይታቸው ያነሷቸው አጀንዳዎች እና ያሳለፏቸው ውሳኔዎች ወደየመጡበት ክልሎች እና ከተማ መስተዳድሮች ተመልሰው እንደሚላኩ ገልጸዋል።

ከዚህም በመነሳት ተሳታፊዎች ያገኙትን እውቀት እና ልምድ መሰረት በማድረግ በየክልላቸው ሰፊ የክልል ውስጥ የምክክር መድረኮችን እንዲሁም የህዝብ ለህዝብ ግንኙነትን ለማጠናከር ክልሎች እርስ በእርሳቸው የሚወያዩበትን መድረክ እንደሚመሩ አብራርተዋል።

08/21/2026
08/20/2026
08/20/2026
ኦሮሞ በቀየው በቀደምት ርስት ምድሩ ፊንፊኔ  ላይ ለማንነቱ : ለክብሩ : ለኦሮሞነቱ ህያው መስዋዕትነት በታሪክ የከፈለባት ምድሩ ስለመሆኗ የቱፋ አረዶ ጃራና ጃራ ቱቱሩ የክብር መስዋዕትነት ...
08/18/2026

ኦሮሞ በቀየው በቀደምት ርስት ምድሩ ፊንፊኔ ላይ ለማንነቱ : ለክብሩ : ለኦሮሞነቱ ህያው መስዋዕትነት በታሪክ የከፈለባት ምድሩ ስለመሆኗ የቱፋ አረዶ ጃራና ጃራ ቱቱሩ የክብር መስዋዕትነት ህያው ምስክሮች ናቸው ።

Address

New York, NY

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Sagalee Qeerroo Badhaadhina Amboo posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Shortcuts

Featured

Share

Category