Daraaro Tube ዳራሮ ቱቢ

Daraaro Tube ዳራሮ ቱቢ ​ጌዴኦን ሲጠሩ "ልምላሜ" አብሮ ይነሳል። የጌዴኦ ምድር የተፈጥሮ ፀጋ የተገነባበት፣ አረንጓዴው ተራራ እና ሸለቆው ለሰው ልጅ የሕይወት ምንጭ የሆነበት ድንቅ ምድር ነው።

 #አስቸኳይ አፋልጉኝ ጥሪለመላው ማህበራዊ  ሚዲያ ተጠቃሚዎች!ይህ ከታች በፎቶ የምትመለከቱት ህጻን ልጅ  ማረምያ አካባቢ 11:30 አከባቢ የጠፋ ህጻን ሲሆን ህጻኑ የራሱን ሰም ጨምሮ የቤተሰ...
08/24/2026

#አስቸኳይ አፋልጉኝ ጥሪ

ለመላው ማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች!

ይህ ከታች በፎቶ የምትመለከቱት ህጻን ልጅ ማረምያ አካባቢ 11:30 አከባቢ የጠፋ ህጻን ሲሆን ህጻኑ የራሱን ሰም ጨምሮ የቤተሰብ ሰም አያውቅም ይህንን የህጻን ቤተሰብ የምታውቁት ከዚህ በታች ባለው ስልክ ዶውላችሁ አገናኙን።

0967949663
0932696808 ይዶውሉ።

Feleke

ሞት ክፉ ነው።😭ገና ብዙ ሕልምና ተስፋ የነበራቸው ሁለት ወጣት ፍቅርኞሞች ሕይወታቸውን ሳይኖሩ መክና አደጋ ሕይወታቸውን አጡ።እጅግ ያማል። ነፍሳቸው በሰላም ትረፍ😭🥺
08/23/2026

ሞት ክፉ ነው።😭

ገና ብዙ ሕልምና ተስፋ የነበራቸው ሁለት ወጣት ፍቅርኞሞች ሕይወታቸውን ሳይኖሩ መክና አደጋ ሕይወታቸውን አጡ።እጅግ ያማል።

ነፍሳቸው በሰላም ትረፍ😭🥺

❤
08/20/2026

‹‹“ወለጋ በሰላም ያልኖረ ኦሮሞ እንዴት አዲስ አበባን ይመኛል” አዲስ አበባ የኦሮሞ ናት ከሚሉት ውስጥ እኔን ቀንሱኝ'' ፕሮፌሰር ህዝቅኤል ጋቢሳ›› ኦሮሞ አዲስ አበባን አልፈለገም፤ ኦሮሞ ...
08/17/2026

‹‹“ወለጋ በሰላም ያልኖረ ኦሮሞ እንዴት አዲስ አበባን ይመኛል” አዲስ አበባ የኦሮሞ ናት ከሚሉት ውስጥ እኔን ቀንሱኝ'' ፕሮፌሰር ህዝቅኤል ጋቢሳ››

ኦሮሞ አዲስ አበባን አልፈለገም፤ ኦሮሞ የሚፈልገው ነቀምትን፣ ጅማን፣ ሻሸመኔን ማስተዳደር ነው። ወለጋ በሰላም ያልኖረ ኦሮሞ እንዴት አዲስ አበባን ይመኛል። አዲስ አበባ የነዋሪዎቿ ናት። ፕሮፌሰር ህዝቅኤል ጋቢሳ››

ሀሳብዎን ያካፍሉን?

ሰላም ለኢትዮጲያ
ሰላም ለህዝባችን
ወሎ አዲስ የህዝብ አድማስ

08/15/2026

Gedeo Dilla❤

 #እጅግ  #በጣም  አቶ ዱካሌ ጅሎ አድራሻቸዉ ጌዴኦ ዞን ከኮቾሬ ወረዳ ፍስሐ ገነት ቀበሌ ልዩ ቦታ (ሥጋቦርድ) ኤልሻዳይ ቃል ህይወት ቤተክርስትያን አካባቢ ነዋሪ የነበሩት በድንገት የታመመ...
08/14/2026

#እጅግ #በጣም

አቶ ዱካሌ ጅሎ አድራሻቸዉ ጌዴኦ ዞን ከኮቾሬ ወረዳ ፍስሐ ገነት ቀበሌ ልዩ ቦታ (ሥጋቦርድ) ኤልሻዳይ ቃል ህይወት ቤተክርስትያን አካባቢ ነዋሪ የነበሩት በድንገት የታመመውን ሰው ጥየቃ ወደ ዲላ ሪፈራል ሆስፒታል እንደወጡ ለቀናት ያልተመለሱ የነበሩት አባታችን በስዳማ ክልል በመጭሾ ከተማ በሰው እጅ ተገድሎ ተገኝቷል።

እስከ 50 ሺህ ብር ቅጣት፤ በአዲስ አበባ የመስተንግዶ ሰራተኞች አለባበስ ላይ የወጣው አዲሱ ደንብ ሙሉ በሙሉ ወደ ትግበራ ገባ!በአዲስ አበባ ከተማ በሚገኙ ባሮች፣ ሬስቶራንቶች እና ሆቴሎች ...
08/13/2026

እስከ 50 ሺህ ብር ቅጣት፤ በአዲስ አበባ የመስተንግዶ ሰራተኞች አለባበስ ላይ የወጣው አዲሱ ደንብ ሙሉ በሙሉ ወደ ትግበራ ገባ!

በአዲስ አበባ ከተማ በሚገኙ ባሮች፣ ሬስቶራንቶች እና ሆቴሎች ውስጥ የሚያገለግሉ ሴት የመስተንግዶ ሰራተኞችን አለባበስና ጌጣጌጥ አጠቃቀም የሚደነግገው ሕግ በሙሉ አቅሙ እየተተገበረ እንደሚገኝ ተነገረ።

ደንቡን በማያከብሩ የመስተንግዶ ተቋማት ላይ እስከ 50 ሺህ ብር በሚደርስ የገንዘብ መቀጮ እና ተጨማሪ አስተዳደራዊ እርምጃዎች እንደሚወሰዱ ተመልሷል።

አዲሱ ደንብ ቁጥር 178/2017 በሚከተሉት ጉዳዮች ላይ ጥብቅ ክልከላ ጥሏል፡

1. ከጉልበት በላይ የሆኑ አጫጭር ቀሚሶችን መልበስ፣

2. የደረት ክፍልን ክፍት የሚያደርጉ አልባሳትን መጠቀም፣

3. ከጋብቻ ቀለበት ውጪ ባሉ በሚታዩ የሰውነት ክፍሎች ላይ የሚደረጉ ማናቸውንም ጌጣጌጦች ማድረግ።

የአዲስ አበባ ሆቴልና ቱሪዝም ባለሙያዎች ማኅበር መስራችና ሥራ አስፈጻሚ አባል ናፍቆት ጌታሁን ከአሐዱ ሬድዮ ጋር በነበራቸው ቆይታ እንደገለጹት፤ ቀደም ሲል በዘርፉ ይስተዋሉ የነበሩ የተወሰኑ መለያ ልብሶች (ዩኒፎርሞች) ከማህበረሰቡ ባህልና እሴት ያፈነገጡ ነበሩ።

ይህንን አሰራር ለማስተካከል ማኅበሩ ከአዲስ አበባ ቱሪዝም ኮሚሽን እና ከቱሪዝም ሚኒስቴር ጋር በመቀናጀት ደንቡ እንዲጸድቅና ወደ ትግበራ እንዲገባ ጥረት ሲያደርግ መቆየቱን ጠቁመዋል።

በአሁኑ ወቅት በመስተንግዶ ተቋማት የሚለበሱ መለያ ልብሶች ጨዋነትንና ሙያዊ ብቃትን ያማከሉ እንዲሆኑ እየተደረገ ይገኛል።

ማኅበሩም የመንግስትን ክትትል በመደገፍ የአፈጻጸም ቁጥጥር እያደረገ እንደሆነና፣ ደንቡን በማያከብሩ አካላት ላይ ለቱሪዝም ኮሚሽኑ ሪፖርት የሚያደርግ ቢሆንም እስካሁን የቀረበ ጥሰት አለመኖሩ ተገልጻል።

Via አሐዱ ሬድዮ

5ቱ ለሙስና በከፍተኛ ደረጃ የተጋለጡ የመንግሥት ተቋማት ተለዩ‼ የፌዴራል ሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ባካሄደው አዲስ የዳሰሳ ጥናት፣ የመሬትና የገቢዎች ተቋማትን ጨምሮ በርካታ የመንግሥ...
08/11/2026

5ቱ ለሙስና በከፍተኛ ደረጃ የተጋለጡ የመንግሥት ተቋማት ተለዩ‼

የፌዴራል ሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ባካሄደው አዲስ የዳሰሳ ጥናት፣ የመሬትና የገቢዎች ተቋማትን ጨምሮ በርካታ የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች ውስጥ ሙስና አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን ይፋ አደረገ።

በጥናቱ መሠረት:-

1.📌የመሬት አስተዳደርና የይዞታ ምዝገባ፣

2. 📌 የገቢዎችና ታክስ ጽሕፈት ቤቶች፣

3. 📌የኮንስትራክሽን ፈቃድ ቁጥጥር፣

4. 📌የንግድና ትራንስፖርት ቢሮዎች፣ እንዲሁም

5. 📌የወረዳና የቀበሌ አስተዳደሮች በከፍተኛ ደረጃ ለሙስና የተጋለጡ ተቋማት ተብለው ተለይተዋል።
ትክክል ነው ትላላችሁ?

Address

Kifo
New York, NY

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Daraaro Tube ዳራሮ ቱቢ posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Shortcuts

Featured

Share

Category