06/16/2026
😭😭😭😭
ከወላይታ ሶዶ ወደ ገሳ ስጓዝ የነበረው የህዝብ ማመላለሻ ባስ ተገልብጦ ከባድ አደጋ ደረሰ
ከወላይታ ሶዶ ተነስቶ ወደ ገሳ ከተማ በመጓዝ ላይ የነበረ አንድ የህዝብ ማመላለሻ አውቶቡስ (ባስ) «በዛሮ ቀበሌ ዉስጥ አዋሾ Church ተብሎ በሚጠራው ሴፈር በሚጠራው አካባቢ በመገልበጡ ከባድ የትራፊክ አደጋ ደርሰዋል።
አደጋው የተከሰተው ተሽከርካሪው አስቸጋሪና ቁልቁለታማ በሆነው የዛሮ ቀበሌ አዋሾ church ተብሎ በሚጠራው ሴፈር መንገድ ላይ እየተጓዘ በነበረበት ወቅት እንደሆነ ታውቋል።
በአደጋው ሳቢያ በርካታ ቁጥር ያላቸው ተጓዦች ላይ ከባድና ቀላል የአካል ጉዳት የደረሰ ሲሆን፣ በህይወት የተረፉ ሰዎችን ለማዳን በአካባቢው የሚገኙ ዜጎች ሁሉ በአስቸኳይ ወደ ስፍራው እንዲደርሱ ጥሪ ቀርቧል። አስቸኳይ ሼር በማድረግ የሞቱትን አስክሬን ከጎጮ ጤና ጣቢያ ወደ ቤተሰቦቻቸው እንድደርስ አድርጉት ወንድሞቼ እህቶቼ